ዜና ቤተክርስቲያን፤ News & Events

"... ከጌታችን ከእየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።" (ወደ ገላቲያ ሰዎች 6 : 14)

የተወደዳችሁ የእግዚአብሄር ቤተሰቦች፤ ሐሙስ መስከረም 17 ቀን 2016 ዓ/ም (September 28, 2023) በኤድመንተን ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን፤ የመስቀል ማለዳ የቅዳሴ ስነስርዓት ላይ ተገኝታችሁ፤ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ መንፈሳዊ ጥሪያችንን አናስተላልፋለን።

"... God forbid that I should glory, save in the cross of our Lord Jesus Christ, by whom the world is crucified unto me, and I unto the world." (Galatians Chapter 6 : 14)

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church celebrating the Annual "መስቀል / Meskel" festival, the Holy National Holiday marks the finding of the true Cross that Jesus was crucified on.

We are cordially inviting you to attend our Live Mass on Thursday September 28, 2023 and also on Sunday October 01, 2023 at the early morning hours.

Address; 11403 124 Street, Edmonton, AB, T5M 0K4

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን፤ ከቅዱስ ሲኖዶስ  የወጡ ወቅታዊ መረጃዎች፤

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Current information's and  Press Releases

 

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተክህነት፤ በስልጤ ዞን ባሉ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ፤ ጳጉሜ 6 ቀን 2015 ዓ/ም (September 11, 2023) የተሰጠ መግለጫ፤

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፤  ነሐሴ 29 ቀን 2015 ዓ/ም (September 04, 2023) ምዕመናን የጳጉሜን ወር በጾምና በጸሎት እንዲያሳለፉ የተሰጠ መግለጫ፤

ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጾመ ፍልሰታን አስመልክቶ ሐምሌ 29 ቀን 2015 ዓ/ም (August 05, 2023) የተላለፈ መልዕክት 

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፤ ወቅታዊ ሃገራዊ ሰላምን በተመለከተ፤ ሐምሌ 27 ቀን 2015 ዓ/ም (August 03, 2023) የተሰጠ መግለጫ፤

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፤ በትግራይ ክልል በቤተክርስቲያን ላይ በተፈጠረው፤ ወቅታዊ የኃይማኖት፣ የቀኖናዊና አስተዳደራዊ ጥሰቶችን አስመልክቶ፤ ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ/ም (August 02, 2023) የተላለፈ ውሳኔ፣

ዜና ቤተክርስቲያን፤ ሐምሌ 19 ቀን 2015 ዓ/ም (July 26, 2023 News from EOTC TV)

ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት፤ በትግራይ ሃገረ ስብከት  ለሚገኙ አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሊቃውንትና ምዕመናን በሙሉ፤ ሐምሌ 13 ቀን 2015 ዓ/ም (July 20, 2023) የቀረበ የሰላምና የአንድነት ጥሪ፤  

በዘጠኙ ኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ ሂደት፤ ከአስመራጭ ሊቃነ ጳጳሳት፤ ሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ/ም የተሰጠ ማብራርያ፤ ክፍል 1፤ (July 08, 2023 News from EOTC TV)

በዘጠኙ ኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ ሂደት፤ ከአስመራጭ ሊቃነ ጳጳሳት፤ ሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ/ም የተሰጠ ማብራርያ ክፍል 2፤ (July 08, 2023 News from EOTC TV)

እማሆይ ወለተፃድቅ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የ2015 ዓ/ም ርክበ ካህናት፤ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤን አስመልክቶ የወጡ መረጃዎች፤

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Current information's and  Press Releases

 

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከሰላምና የስምምነት ኮሚቴ፤ ስኔ 6 ቀን 2015 ዓ/ም (June 13, 2023) የተሰጠ መግለጫ፤

ዜና ቤተክርስቲያን፤ ስኔ 6 ቀን 2015 ዓ/ም (June 13, 2023 News from EOTC TV)

ወቅታዊ የቤተክርስቲያን ጉዳይ፤ የካህናት አባቶች ግድያን የሚመለከት፣ ግንቦት 25 ቀን 2015 ዓ/ም (June 02, 2023 News from EOTC TV)

ወቅታዊ የቤተክርስቲያን ጉዳይ፤ ግንቦት 22 ቀን 2015 ዓ/ም (May 30, 2023 News from EOTC TV)

ከግንቦት 1 ቀን እስከ ግንቦት 16 ቀን 2015 ዓ/ም (May 09 - 24, 2023) ሲካሄድ የቆየው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ማጠናቀቂያ መግለጫ፤

የግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ/ም (May 22, 2023) የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የዘጠነኛ ቀን ውሎ መግለጫ፤

ግንቦት 10 ቀን 2015 ዓ/ም (May 18, 2023) የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ፤

የግንቦት 09 ቀን 2015 ዓ/ም ዜና ቤተክርስቲያን (May 17, 2023 News from EOTC TV)

የግንቦት 07 ቀን 2015 ዓ/ም (May 15, 2023) የቅዱስ ሲኖዶስ ውሎ ማብራርያ፤

የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የሁለተኛ ቀን ውሎ መግለጫ

የ 2015 ዓ/ም ርክብ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ የመጀመርያ ቀን ውሎ

እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሳዔ በሰላም አደረሳችሁ።      Happy Easter!

በብፁዕ አቡነ አብረሃም የምዕራብ ካናዳና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ቡራኬ ስጭናት፤ ሊቃዉንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት፣ ዲያቆናት፣ስባኪያነ ወንጌል፣ የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራንና ምዕመናን በሚካፈሉበት፣ በወረብና ማህሌት የደመቀ ልዩ የትንሳዔ በአል ላይ፤ በኤድመንተን ደብረ ስላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ቅዳሜ ሚያዚያ ፯ ፪ሺ፲፭ ዓ/ም፤ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ጀምሮ  (Saturday April 15, 2023, Starting from 08:00 pm) ከመላው ቤተሰብዎ ጋር ተገኝተው፤ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ፤ በክብር ተጋብዘዋል።

Join us celebrating religious holiday of Easter. We celebrate the Resurrection of Jesus Christ on Saturday April 15, 2023 starting from 08:00 pm., at Debre Selam Medhanealem Ethiopian Orthodox Church in Edmonton.

EOTC_Medhanealem_Holyday-Notice-March

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት፤ መጋቢት 21 ቀን 2015 ዓ/ም (March 30, 2023) በሕገ ወጡ የኤጴስ ቆጶሳት ሢመት የተሳተፉ አባቶችን ውግዘት ማንሳት የሚመለከት ጉዳይ፤

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Press Release

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፤ መጋቢት 21 ቀን 2015 ዓ/ም  (March 30, 2023) በሕገ ወጡ የኤጴስ ቆጶሳት ሢመት የተሳተፉ አባቶችን ውግዘት ስለማንሳት የተሰጠ መግለጫ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት፤ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ/ም (March 29, 2023) ስለ ወቅታዊ ጉዳይ፤ "ቤተክርስቲያንና ይቅርታን" የሚመለከት ፋይዳ፤

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Press Release

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፤ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ/ም  (March 29, 2023) በሕገ ወጡ የኤጴስ ቆጶሳት ሢመት የተሳተፉ አባቶችን መመለስ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለኃይማኖት፤ በአገር ውስጥና በውጭ አገራት ለሚገኙ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ባደረጉት አስቸኳይ ጥሪ መሰረት፤ ብፁዕ አቡነ አብረሃም የምዕራብ ካናዳና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ ጥር 15 ቀን 2015 ዓ/ም (January 23, 2023) በቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ፤ ወደ ኢትዮጵያ የበረራ ጉዞ ማድረጋቸው ይታወሳል። ብፁዕ አባታችን አቡነ አብረሃም፤ በኢትዮጵያ ተልዕኳቸውን ፈፅመው፤ የካቲት 26 ቀን 2015 ዓ/ም (March 05, 2015) በሰላም ወደ ሀገረ ስብከታቸውና የመንበረ ጵጵስናቸው መቀመጫ፤ ኤድመንተን ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን  ተመልሰዋል። በዚሁ ዕለት ለኅዝበ ክርስቲያኑ፤ እናት ቤተክርስቲያናችን የገጠማትን ፈተና፣ ቅዱስ ሲኖዶሱ በጽናት የቆመለትን የዕምነት መርህና የአስተዳደራዊ ተመክሮ በተመለከተ ስፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።  በሀገር ውስጥና  በውጭ ሀገር ያለው ኅዝብ፤ የቅዱስ ሲኖዶሱን ጥሪና አመራር ተከትሎ፤ ከዳር እስከ ዳር በመንቀሳቀስ ላደረገው ታላቅ ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

 

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት፤ የካቲት 24 ቀን 2015 ዓ/ም (March 03, 2023) የተሰጠ መግለጫ፤          Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Press Release

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፤ የካቲት 24 ቀን 2015 ዓ/ም  (March 03, 2023) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

EOTC Holy Synods PR

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለኃይማኖት፤ በአገር ውስጥና በውጭ አገራት ለሚገኙ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ባደረጉት አስቸኳይ ጥሪ መሰረት፤ ብፁዕ አቡነ አብረሃም የምዕራብ ካናዳና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ ጥር 15 ቀን 2015 ዓ/ም (January 23, 2023) በቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ፤ ወደ ኢትዮጵያ የበረራ ጉዞ አድርገዋል። ሆኖም ጥር 14 ቀን 2015 ዓ/ም (January 22, 2023) ሦሥት ሊቃነ ጳጳሳት፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የማያውቀውን ድብቅ ስብሰባ በማካሄድ፤ ከቀኖና ቤተክርስቲያንና አስተዳደራዊ መርህ ውጪ የፈፀሙት ድርጊት፤ በሀገረ ስብከታችን የሚገኙ ካህናትንና ህዝበ ክርስቲያኑን በእጅጉ አሳዝኗል። ይህንኑ አስመልክቶ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምዕራብ ካናዳና አካባቢው ሀገረ ስብከት፤ ለቅዱስ ሲኖዶስ ድጋፉን ገልጿል። ጋዜጣዊ መግለጫውንም ከዚህ በታች ይመልከቱ።

 

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church the Arch diocese of Western Canada and Territories Press Release, January 24, 2023
Ethiopian Orthodox Tewahedo Church the Arch diocese of Western Canada and Territories Press Release
His Grace Archbishop Abune Abreham, EOTC Archbishop of the Diocese of Western Canada
His Grace Archbishop Abune Abreham EOTC Archbishop of the Diocese of Western Canada New Year Message

ስበር ዜና፤   ከዚህ በታች ያለዉን ወስፈንጥር (ሊንክ) ይጫኑ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ!

ጠቅላይ ሚንስትሩ ለሰጡት ማብራርያ የተሰጠ ምላሽ          Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Press Release

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምላሸ!

የነነዌን ጾምና ምህላ መጠናቀቅ አስመልክቶ የካቲት 2 ቀን 2015 ዓ/ም (February 09, 2023) ከቅዱስ  ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፤          Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Press Release

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከጥር 29 እስክ የካቲት 1 ቀን 2015 ዓ/ም  (February 06 to February 08, 2023) ለሦስት ተከታታይ ቀናት በመላው ዓለም የታወጅው፤ የነነዌ ጾምና ምህላ፤ መጠናቀቁን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፤ የካቲት 8 ቀን 2015 ዓ/ም (February 15, 2023) የተሰጠ መግለጫ፤       Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Holy Synod Press Release

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተለይተው የነበሩ ሦስት ሊቃነ ጳጳሳትና ሌሎች አባቶች መመለሳቸውን በማስመልከት ከቅዱስ ሲኖዶስ፤  የካቲት 8 ቀን 2015 ዓ/ም  (February 15, 2023) የተሰጠ መግለጫ

Archbishop_Abune-Abraham_Chrismas-Message_06_01_2023
Archbishop Abune Abraham Christmas Message